No media source currently available
ባለሥልጣኑ ከአዲስ ስታንዳርድ ጋር በትናንትናው ዕለት ውይይት ማድረጉን ተከትሎ ነው እገዳውን ለማንሳት መወሰኑን አስታውቋል፡፡ የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር መሀመድ እድሪስ፣ ሁለቱ አካላት ባደረጉት ውይይት መግባባት ላይ መድረሳቸውን ለቪኦኤ ተናግረዋል፡፡