በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን በአዲስ ስታንዳርድ ላይ የጣለውን ጊዜያዊ እገዳ አነሳ


የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን በአዲስ ስታንዳርድ ላይ የጣለውን ጊዜያዊ እገዳ አነሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:21:55 0:00

ባለሥልጣኑ ከአዲስ ስታንዳርድ ጋር በትናንትናው ዕለት ውይይት ማድረጉን ተከትሎ ነው እገዳውን ለማንሳት መወሰኑን አስታውቋል፡፡ የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር መሀመድ እድሪስ፣ ሁለቱ አካላት ባደረጉት ውይይት መግባባት ላይ መድረሳቸውን ለቪኦኤ ተናግረዋል፡፡

XS
SM
MD
LG