በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዩናይትድ ስቴትስ 453 ሺ ፀረ ኮቪድ 19 ክትባት ለኢትዮጵያ ለግሳለች


ዩናይትድ ስቴትስ 453 ሺ ፀረ ኮቪድ 19 ክትባት ለኢትዮጵያ ለግሳለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:05 0:00

ዩናይትድ ስቴትስ ለኢትዮጵያ የለገሰችውን 453 ሺ ፀረ ኮቪድ 19 ክትባት በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ ለጤና ሚንስቴር አስረክበዋል። ልገሳው የተደረገው የጆ ባይደን አስተዳደር ከኮቫክስ ጋር በጥምረት ከለገሰው 25 ሚሊየን የሚጠጋ ክትባት መካከል መሆኑ ነው አምባሳደሯ ገልፀዋል ።

XS
SM
MD
LG