በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ክልል በ47 የምርጫ ክልሎች ምርጫ ይካሄዳል ተብሏል


በደቡብ ክልል በ47 የምርጫ ክልሎች ምርጫ ይካሄዳል ተብሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:30 0:00

በደቡብ ክልል በ47 የምርጫ ክልሎች ምርጫ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የደቡብ እና የሲዳማ ክልል ቅርንጫፍ አስታወቀ። ምርጫው ጳጉሜ 1/2013 የሚደረግ ሲሆን 22 የምርጫ ጣቢያዎች ሕዝብ ውሳኔ የሚካሄድባቸው ሲሆኑ የቀሩት ደግሞ ምርጫ ቦርድ እንደገና ምርጫው እንዲካሄድባቸው የወሰነባቸው እና በፀጥታ ችግር ምርጫ ያልተደረገባቸው መሆኑም ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG