በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ዋነኛው ውጤት ኃይል አመንጭተን ለሕዝባችን ኤሌትሪክ ስናቀርብ ነው” ዶ/ር ስለሺ በቀለ


“ዋነኛው ውጤት ኃይል አመንጭተን ለሕዝባችን ኤሌትሪክ ስናቀርብ ነው” ዶ/ር ስለሺ በቀለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:19 0:00

ግድቡ ሞልቶ ውሀው በአናቱ ላይ ሲፈስ በስፍራው ተገኝተው የተመለከቱት የኢትዮጵያ ውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶ/ር ስለሺ በቀለ፣ ሁለተኛው ሙሌት መጠናቀቁ በሁለት ተርባይኖች ኃይል ለማመንጨት እንደሚያስችል ተናግረዋል። የክረምቱ ዝናብ ከፍተኛ መሆኑ ግድቡ በፍጥነት እንዲሞላ ማስቻሉንም የተናገሩት ሚኒስትሩ፣ ከዚህ በኋላ እስከ ሦስት ወራት ባሉት ጊዜያት የሚኖረው ቀጣይ ሥራ ኃይል ማመንጨት መሆኑን ተናግረዋል፡፡

XS
SM
MD
LG