በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከዋጃና ጥሙጋ ተፈናቅለው ቆቦ የገቡ ነዋሪዎች ጉዳት እንደደረሰባቸውና ንብረታቸው እንደተዘረፈ ገለፁ


ከዋጃና ጥሙጋ ተፈናቅለው ቆቦ የገቡ ነዋሪዎች ጉዳት እንደደረሰባቸውና ንብረታቸው እንደተዘረፈ ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:34 0:00

በራያና አካባቢው የከፋ ሰብአዊ ጉዳት ሳይደርስ መንግሥትም ሆነ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ትኩረት እንዲሰጡ ከዋጃና ጥሙጋ አካባቢ በጦርነቱ ምክንያት ሸሽተው የወጡ የኅብረተሰብ ክፍሎች ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ አስታወቁ፡፡ የሰሜን ወሎዎቹ ቆቦና ወልዲያ ከተሞች ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ተፈናቃዮች እየተቀበሉ መሆናቸው ተሰምቷል፡፡

XS
SM
MD
LG