በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ከሕግ ውጭ የታሠሩ ሰዎች በአስቸኳይ እንዲፈቱ ጠይቋል


የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ከሕግ ውጭ የታሠሩ ሰዎች በአስቸኳይ እንዲፈቱ ጠይቋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:49 0:00

በኢትዮጵያ በየትኛውም አካባቢ ከሕግ አግባብ ውጪ የታሰሩ ነዋሪዎች በአፋጣኝ ከእስር እንዲለቀቁ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ጠየቀ። ኮሚሽኑ ሐምሌ 8/2013 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ በትግራይ ክልል ከቀጠለው ግጭት ጋር ተያይዞ በሲቪል ሰዎች ላይ ስለሚፈጸሙ ጥቃቶች፣ እንግልትና እስር፣ የንግድ ቤት መዘጋት፣ የሕይወት መጥፋት እና መሰል ኢሰብዓዊ ድርጊቶችን በተመለከተ የሚወጡ መረጃዎች እንደሚያሳስቡት ገልጿል፡፡

XS
SM
MD
LG