በኢትዮጵያ ውስጥ የሚሰሩ ማናቸውም መገናኛ ብዙሃን ከትግራይ ክልል ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የሚጻረሩ ስያሜዎችን እንዳይጠቀሙ ማሳሰቢያ ተሰጠ
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ባወጣው መግለጫ በሀገሪቱ የሚንቀሳቀሱ ሁሉም የመገናኛ ብዙሃን ሕወሓትን የትግራይ ክልል መንግስት እንዲሁም በድርጅቱ የሚመራውን ኃይል የትግራይ መከላከያ ኃይል በሚል ስያሜ እንዳይጠቀሙ አሳስቧል፡፡ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር መሀመድ እድሪስ፣ “ሕወሓትን የክልል መንግስት ማለት እና በክልል ደረጃ የመከላከያ ኃይል የሚል ስያሜ መጠቀም የተወካዮች ምክር ቤት ስልጣንን አለማከበር ነው ሲሉ ለቪኦኤ ገልጸዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ
-
ማርች 11, 2025
የህወሓት የዓዲግራት ከተማ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ውዝግብና የጄነራሎች እግድ
-
ማርች 10, 2025
በራያ አላማጣ ጥሙጋ ቀበሌ አንድ የቤተክርስቲያን መምሕርና አራት ተማሪዎች ተገደሉ
-
ማርች 10, 2025
በኮሬ ዞን ታጣቂዎች ፈፀሙት በተባለ ጥቃት ሁለት ሲቪሎች መገደላቸው ተገለጸ
-
ማርች 10, 2025
በሚያንማር በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 32 ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ተመለሱ