በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጣና ሐይቅ ተሳፍረው ሲጓዙ ከነበሩት ውስጥ የሰባት ሰዎች አስክሬን ተንሳፎ መገኘቱን ፖሊስ አስታወቀ


በጣና ሐይቅ ተሳፍረው ሲጓዙ ከነበሩት ውስጥ የሰባት ሰዎች አስክሬን ተንሳፎ መገኘቱን ፖሊስ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:12 0:00

በጣና ሃይቅ ላይ 13 ሰዎችን አሳፍራ በጉዞ ላይ እንዳለች መጥፋቷ ትናንት በተነገረው አነስተኛ ጀልባ አደጋ የሞቱ የሰባት ሰዎች አስከሬን መገኘቱን ፖሊስ አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG