No media source currently available
በጣና ሃይቅ ላይ 13 ሰዎችን አሳፍራ በጉዞ ላይ እንዳለች መጥፋቷ ትናንት በተነገረው አነስተኛ ጀልባ አደጋ የሞቱ የሰባት ሰዎች አስከሬን መገኘቱን ፖሊስ አስታወቀ።