No media source currently available
የሶማሌ ክልል ተፎካካሪ ፓርቲውፕች የፊታችን ጳጉሜ 1/2013 ዓ.ም ለሚካሄደው ምርጫ እና ከምርጫ በኋላ በክልሉ ሰላምና ልማት ላይ በጋራ የሚመክሩበት ምክርቤት ማቋቋማቸውን አስታወቁ።