በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ህወሃትን ወደ ነበረበት መመለስ እየተቻለ ነው” - አቶ ግዛቸው ሙሉነህ


“ህወሃትን ወደ ነበረበት መመለስ እየተቻለ ነው” - አቶ ግዛቸው ሙሉነህ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:15 0:00

የኢትዮጵያ መንግሥት የወሰደውን የተናጠል ተኩስ የማቆም ስምምነት የጣሰው ሕወሓት በአማራ ሕዝብ ላይ ወረራ መፈፀሙን የተናገሩት የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ የክልሉ መንግሥት " የህልውና ዘመቻ" ብሎ በሰየመውና ሁለተኛ ቀኑን ባስቆጠረው ዘመቻ ህወሃትን ወደ ነበረበት መመለስ እንደተቻለ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG