No media source currently available
የኢትዮጵያ መንግሥት የወሰደውን የተናጠል ተኩስ የማቆም ስምምነት የጣሰው ሕወሓት በአማራ ሕዝብ ላይ ወረራ መፈፀሙን የተናገሩት የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር አቶ ግዛቸው ሙሉነህ የክልሉ መንግሥት " የህልውና ዘመቻ" ብሎ በሰየመውና ሁለተኛ ቀኑን ባስቆጠረው ዘመቻ ህወሃትን ወደ ነበረበት መመለስ እንደተቻለ ተናግረዋል።