በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ መንግሥት አንዳንድ የሰብዓዊ እርዳታ ድርጅቶችን ከሃገር ሊያስወጣ እንደሚችል አስጠነቀቀ


የኢትዮጵያ መንግሥት አንዳንድ የሰብዓዊ እርዳታ ድርጅቶችን ከሃገር ሊያስወጣ እንደሚችል አስጠነቀቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:29 0:00

የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ዛሬ በሰጡት መግለጫ፣ በእርዳታ አቅርቦት ሰበብ ሕወሓትን የሚያስታጥቁ የሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪዎች መኖራቸውን በመጠቆም፣ መንግስት አንዳንድ የሰብዓዊ እርዳታ ድርጅቶችን ከሀገር ሊያስወጣ እንደሚችል አስጠንቅቀዋል፡፡

XS
SM
MD
LG