በአሜሪካን አገር የሚኖሩ 130 ኢትዮጵያውያንም በጥቁሮች ላይ የሚደርስ የዘር ጭቆናን ለማስቆም ብቸኛ መፍትሄውበኢኮኖሚ እራስን መቻል ነው በሚል ብላክ ኢኮኖሚ ኤክሰለንስ የተሰኘ ድርጅት አቋቁመዋል። ድርጅቱ የመጀመሪያየሙከራ ስራውን ኢትዮጵያ ለመጀመር ፐርፐዝ ብላክ ኢትዮጵያ የሚል ድርጅት የከፈተ ሲሆን የግብርና ውጤቶችንበቀጥታ ከተጠቃሚው ጋር የሚያገናኝ የዲጂታል ኢኮኖሚ መረብ እንዲሁም ከአንድ ሺህ በላይ ችርቻሮ መሸጫሱፐርማርኬቶችን ለመገንባት እየተንቀሳቀሰ ሲሆን ከ100 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ወጣቶችም የስራ እድል ይፈጥራል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 07, 2023
ኢሰመጉ በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች መፈፀሙን አስታወቀ
-
ጃንዩወሪ 30, 2023
ኩፍኝ አማሮ ልዩ ወረዳ ገብቷል
-
ጃንዩወሪ 21, 2023
የሚኒስትሮች ሹመት ለፓርላማ ቀረበ
-
ጃንዩወሪ 18, 2023
ራስን ማጥፋት የአይምሮ ጤና ቀውስ ውጤት ነው
-
ጃንዩወሪ 10, 2023
“ሸኔ” በተባሉ ታጣቂዎች በተከፈተ ጥቃት ሰዎች መገደላቸውና እስረኞች ማምለጣቸው ተነገረ