በአሜሪካን አገር የሚኖሩ 130 ኢትዮጵያውያንም በጥቁሮች ላይ የሚደርስ የዘር ጭቆናን ለማስቆም ብቸኛ መፍትሄውበኢኮኖሚ እራስን መቻል ነው በሚል ብላክ ኢኮኖሚ ኤክሰለንስ የተሰኘ ድርጅት አቋቁመዋል። ድርጅቱ የመጀመሪያየሙከራ ስራውን ኢትዮጵያ ለመጀመር ፐርፐዝ ብላክ ኢትዮጵያ የሚል ድርጅት የከፈተ ሲሆን የግብርና ውጤቶችንበቀጥታ ከተጠቃሚው ጋር የሚያገናኝ የዲጂታል ኢኮኖሚ መረብ እንዲሁም ከአንድ ሺህ በላይ ችርቻሮ መሸጫሱፐርማርኬቶችን ለመገንባት እየተንቀሳቀሰ ሲሆን ከ100 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ወጣቶችም የስራ እድል ይፈጥራል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በሰሜን ጎጃም ጎንጂ ቆለላ ወረዳ 13 መምህራን በታጣቂዎች ታግተው መወሰዳቸውን ቤተሰቦች ተናገሩ
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
የፕሬዝዳንት ትራምፕ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ርምጃዎች እና ሉላዊ ተጽእኗቸው
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በሲዳማ ከአንድ ቤት ሦስት ህፃናት በቃጠሎ ሞቱ
-
ፌብሩወሪ 13, 2025
ህወሓት ከተፈናቃዮች "በግዳጅ የገንዘብ መዋጮ በመሰብሰብ" አቤቱታ ቀረበበት