በአሜሪካን አገር የሚኖሩ 130 ኢትዮጵያውያንም በጥቁሮች ላይ የሚደርስ የዘር ጭቆናን ለማስቆም ብቸኛ መፍትሄውበኢኮኖሚ እራስን መቻል ነው በሚል ብላክ ኢኮኖሚ ኤክሰለንስ የተሰኘ ድርጅት አቋቁመዋል። ድርጅቱ የመጀመሪያየሙከራ ስራውን ኢትዮጵያ ለመጀመር ፐርፐዝ ብላክ ኢትዮጵያ የሚል ድርጅት የከፈተ ሲሆን የግብርና ውጤቶችንበቀጥታ ከተጠቃሚው ጋር የሚያገናኝ የዲጂታል ኢኮኖሚ መረብ እንዲሁም ከአንድ ሺህ በላይ ችርቻሮ መሸጫሱፐርማርኬቶችን ለመገንባት እየተንቀሳቀሰ ሲሆን ከ100 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ወጣቶችም የስራ እድል ይፈጥራል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ