የገጠሩን እርሃብ ለመቀነስ ትኩረት ያደረገው የሰቆጣ ቃልኪዳን
የሰቆጣ የቃልኪዳን ስምምነት በ2007 ዓ.ም ወደ ትግበራ የገባ ሰነድ ሲሆን በዋናነት እናቶች እና ሕጻናት የተመጣጠነ ምግብ እንዲያገኙ እና በተለይም ሴቶች በጓሮ አትክልቶች እና በእንሣት ተዋጻዖ በማልማት በምግብ እራሳቸውን በምግብ እንዲደግፉ ይረዳል፡፡ በዋናነትም የሕጻናት መቀንጨር እ.ኤ.አ በ2030 ሙሉ ለሙሉ ከሃገሪቱ ለማስወገድ ያለመ ስምምነት ነው፡፡ በቅርቡም የኢትዮጵያ የሴቶች የሕጻናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር በአማራ እና በትግራይ ክልሎች እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ