የገጠሩን እርሃብ ለመቀነስ ትኩረት ያደረገው የሰቆጣ ቃልኪዳን
የሰቆጣ የቃልኪዳን ስምምነት በ2007 ዓ.ም ወደ ትግበራ የገባ ሰነድ ሲሆን በዋናነት እናቶች እና ሕጻናት የተመጣጠነ ምግብ እንዲያገኙ እና በተለይም ሴቶች በጓሮ አትክልቶች እና በእንሣት ተዋጻዖ በማልማት በምግብ እራሳቸውን በምግብ እንዲደግፉ ይረዳል፡፡ በዋናነትም የሕጻናት መቀንጨር እ.ኤ.አ በ2030 ሙሉ ለሙሉ ከሃገሪቱ ለማስወገድ ያለመ ስምምነት ነው፡፡ በቅርቡም የኢትዮጵያ የሴቶች የሕጻናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር በአማራ እና በትግራይ ክልሎች እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 29, 2023
ዩክሬን አጋሮቿ የመካላከያ ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ ጠየቀች
-
ኖቬምበር 10, 2023
የዐድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ሥነ ጥበብ ሥራዎች ዳግም እንዲታዩ ማኅበሩ ጠየቀ
-
ኦክቶበር 28, 2023
ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ
-
ኦክቶበር 11, 2023
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ዐይን የቃኘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው