የገጠሩን እርሃብ ለመቀነስ ትኩረት ያደረገው የሰቆጣ ቃልኪዳን
የሰቆጣ የቃልኪዳን ስምምነት በ2007 ዓ.ም ወደ ትግበራ የገባ ሰነድ ሲሆን በዋናነት እናቶች እና ሕጻናት የተመጣጠነ ምግብ እንዲያገኙ እና በተለይም ሴቶች በጓሮ አትክልቶች እና በእንሣት ተዋጻዖ በማልማት በምግብ እራሳቸውን በምግብ እንዲደግፉ ይረዳል፡፡ በዋናነትም የሕጻናት መቀንጨር እ.ኤ.አ በ2030 ሙሉ ለሙሉ ከሃገሪቱ ለማስወገድ ያለመ ስምምነት ነው፡፡ በቅርቡም የኢትዮጵያ የሴቶች የሕጻናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር በአማራ እና በትግራይ ክልሎች እየሰራሁ ነው ብሏል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ