No media source currently available
በዩናይትድ ስቴትስ አንድ ሶስተኛ የሚሆነው ሕዝብ በኮሮና ቫይረስ አማካኝነት የሚመጣው የኮቪድ 19 በሽታ መከላከያ ክትባትን አልወሰደም፡፡ በክትባቱ ዙሪያ ያለው የሃሳብ ልዩነትም ቫይረሱን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት እያከበደው ይገኛል፡፡