በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰላም ሚኒስትሯ በድሬደዋ እና በሐረር ያደረጉት ጉብኝት


የሰላም ሚኒስትሯ በድሬደዋ እና በሐረር ያደረጉት ጉብኝት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:15 0:00

ስድስተኛ ኛው ሃገር አቀፍ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ  ለአንድ ዓመት ዝግጅት ሲያደርግ እንደነበር የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ። ለስኬታማነቱ  የበርካታ አካላት የጋራ አስተዋጽዖ ወሳኝ ሚና እንደነበረው የሰላም ሚኒስትሯ ሙፈሪያት ካሚል አስታውቀዋል። በድሬዳዋና ሐረር ጉብኝት ያላኬዱት ወይዘሮ ሙፈሪያት ኅብረተሰቡን ያሳተፈ የሰላም አጠባበቅ ውጤት እያሰገኘ ነው ብለዋል።

XS
SM
MD
LG