No media source currently available
የተመድ የሕዳሴ ግድብ ጉዳይ ወደ አፍሪካ ሕብረት እንዲመለስ በጸጥታው ምክር ቤት አባላት መወሰኑ ለኢትዮጵያ ትልቅ የዲፕሎማሲ ስኬት መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ።