በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከነጻነት በኋላ የመጣው የደቡብ ሱዳን የአስር ዓመቱ መከራ


ከነጻነት በኋላ የመጣው የደቡብ ሱዳን የአስር ዓመቱ መከራ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:13 0:00

ደቡብ ሱዳን የ10ኛ ዓመት የነጻነት ቀን በዓሏን ለማክበር እየተዘጋጀች ባለችበት ሰዓት የተባበሩት መንግስታት የሕጻናት ፈንድ ዩኒሴፍ በሃገሪቱ ከሶስት ሕጻናት ሁለቱ ዓለም አቀፍ እርዳታ ይሻሉ ሲል ሃገሪቱን ከባድ ሰብዓዊ ቀውስ እንደተጋረጠባት አስታውቋል፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሪፖርት 1.6 ሚሊየን የሚሆኑ ሰዎች በሃገር ውስጥ መፈናቀላቸውን እና ሌሎች 2.2 ሚሊየን ሰዎች ደግሞ ድንበር ተሻግረው በስደት እንደሚኖሩ ያሳያል፡፡

XS
SM
MD
LG