በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ መንግሥት በትግራይ 400 ሺሕ ኩንታል እህል ትቶ መውጣቱን  አታወቀ


የኢትዮጵያ መንግሥት በትግራይ 400 ሺሕ ኩንታል እህል ትቶ መውጣቱን  አታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:08 0:00

የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ የምግብ አቅርቦት እጥረት እንዳይፈጠር የቅድመ ጥንቃቄ ሥራ መሥራቱንና አሁንም ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር ጥረት እያደረገ  መሆኑን አስታወቀ። የሰላም ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል የፌደራል መንግሥቱ ጦር ትግራይን “በጊዜያዊነት” ለቅቆ ሲወጣ 400 ሺ ኩንታልእህል የስርጭት ስራ ከሚሰሩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር ትቶ መውጣቱን ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG