በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጉጂ በ30 የምርጫ ጣብያዎች ተቋርጦ የነበረዉ ምርጫ ዛሬ ተካሂዷል


በጉጂ በ30 የምርጫ ጣብያዎች ተቋርጦ የነበረዉ ምርጫ ዛሬ ተካሂዷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:09 0:00

በአንድ የግል ተወዳዳሪ አቤቱታ ምክንያት ምርጫ ቦርድ ያቋረጠዉ የነጌሌ ምርጫ ዛሬ ተከናውኗአል። አቶ አማኑኤል ብርሃኑ የነገሌ የምርጫ ክልል አስተባባሪ የምርጫው ሂደት በ30 የምርጫ ጣብያዎች መከናወኑን ለአሜርካ ድምጽ ገልጸዋል። በምርጫዉ ከ150 በላይ የምርጫ ታዛቢዎች ተሳትፈዋል ብለዋል፣ ገልሞ ዳዊት ተጨማሪ አለዉ።

XS
SM
MD
LG