No media source currently available
የትግራይ ክልል ፕሬዚደንት ዶ/ር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል ትግራይ ውስጥ ጦርነት ከተጀመረ ወዲህ ለመጀመርያ ጊዜ መቀሌ ውስጥበትግራይ ቴለቭዥን በሰጡት መግለጫ የክልሉን አመራር “ከኅዳር ጀምሮ አጋጥሞት የነበረውን ፈተና ለመግለፅ የሚከብድ ክፉ ጊዜእንደነበር’ ተናግረዋል።