No media source currently available
በአፋር ክልል በስድስተኛው ሃገራዊ ምርጫ ላይ የተወዳደሩ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች፤ አካባቢውን የሚያስተዳድረው የገዥው ፓርቲ አመራሮችና ካድሬዎች፤ ተአማኒነትን የሚያፋልሱ የምርጫ ተግባራትና የውጤት ማጭበርበር እንደፈፀሙባቸው በመቅለፅ ቅሬታ አሰሙ።