No media source currently available
“አፍሪካዊቷ ማዘር ቴሬሳ”፤ “የሺሆች እናት” እየተባሉ የሚጠሩት የወ/ሮ አበበች ጎበናአስከሬን ሥርዓተ-ቀብር ስዛሬ በአዲስ አበባ ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል መካነ መቃብርተፈፅሟል።