በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የክብር ዶክተር አበበች ጎበና ስርዓተ ቀብር ነገ እንደሚፈጸም ተገለጸ


የክብር ዶክተር አበበች ጎበና ስርዓተ ቀብር ነገ እንደሚፈጸም ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:00 0:00

አንዳንዴ “የአፍሪካ ማዘር ቴሬዛ” በሚል ቅጽል የሚታወቁት ክብርት አበበች ጎበና በኮሮና ቫይረስ ና ተያያዥ ህመሞች ህይወታቸው ማለፉን የአበበች ጎበና ህጻናት መርጃ ድርጅት ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG