በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

572 ስደተኞች ከመስመጥ ዳኑ


572 ስደተኞች ከመስመጥ ዳኑ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:39 0:00

ኤስ.ኦ.ኤስ የተባለ የእርዳታ ሰጪ ድርጅት የሚያስተዳድራቸው መርከቦች ባለፉት ሦስት ቀናት 572 ስደተኞችን ከመስመጥ አደጋ መታደጋቸውን አስታወቀ። እሁድ ዕለት ብቻ 369 ሰዎች ከሞት አደጋ መትረፋቸውን ድርጅቱ ገልጿል። የአውሮፓ ሕብረት የተረፉትን ስደተኞች እንዲቀበልም ድርጅቱ ጥሪ አቅርቧል።

XS
SM
MD
LG