በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለአዲስ አበባ ገበሬዎች ድጋፍ ተደረገ


ለአዲስ አበባ ገበሬዎች ድጋፍ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:49 0:00

የአዲስ አበባ መስተዳድር ከ42 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጭ የገዛቸውን የግብርና ግባቶች እና ትራክተሮች ዛሬ ለከተማው አርሶ አደሮች በስጦታ አብርክቷል። አዲስ አበባ ከ27,000 በላይ የተመዘገቡ አርሶ አደሮች እንዳሏት የከተማዋ ግብርና እና አርሶአደሮች ኮምሽን ገልጿል። አንዳንዶቹ ተጠቃሚዎች ለአሜሪካ ድምፅ ሲናገሩ "አርሶአደሮች ከአዲስ አበባ ከተማ እየተገፉ ነው የኖሩት" ብለዋል።

XS
SM
MD
LG