በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምርጫው ሰላማዊ እንዲሆን ያደረጉትን ጥረት የሦስት ክልሎች ተወካዮች ተናገሩ


ምርጫው ሰላማዊ እንዲሆን ያደረጉትን ጥረት የሦስት ክልሎች ተወካዮች ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:20 0:00

የኦሮምያ የሲዳማ እና የደቡብ ክልሎች ክልሎቹ በሚዋሰንባቸው አከባቢዎች የፀጥታ ችግር እንዳይከሰት በመስራታቸው ስድስተኛው አገራዊና ክልላዊ ምርጫ በሰላማዊ መንገድ መከናወኑን የክልሎቹ የፀጥታ እና ሰላም ቢሮ ባለሥልጣናት ተናገሩ። በቀጣይም ለግጭት መንስኤ የሚሆኑ ጉዳዮችን በመለየት ለዘላቂ ሰላም እና መረጋጋት በጋራ እንደሚሰሩ ከሦስቱም ክልሎች ፀጥታ አመራሮች እና ከሁሉም የፀጥታ ዘርፍ ተወካዮች ጋር በሃዋሳ ከተማ በመከሩበት ወቅት አስረድተዋል።

XS
SM
MD
LG