አለኝታ ነጻ የጾታዊ ጥቃት የምክር አገልግሎት የስልክ ጥሪ ከአንድ ዓመት ተኩል በፊት ስራ የጀመረ ሲሆን ጾታዊ ጥቃት ለደረሰባቸው ሰዎች ነጻ የምክር እና የሪፈራል አግልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል፡፡
በኮቪድ 19 ወቅት በተፈጠረ የስፖንሰር ማጣት ችግር የነጻ አገልግሎቱ ተቋርጦ የቆየ ሲሆን ከሶስት ሳምንታት በፊት ግን በድጋሚ የነጻ አገልግሎቱን መጀምሩ ተሰምቷል::
አለኝታ ነጻ የጾታዊ ጥቃት የምክር አገልግሎት የስልክ ጥሪ ከአንድ ዓመት ተኩል በፊት ስራ የጀመረ ሲሆን ጾታዊ ጥቃት ለደረሰባቸው ሰዎች ነጻ የምክር እና የሪፈራል አግልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል፡፡
በኮቪድ 19 ወቅት በተፈጠረ የስፖንሰር ማጣት ችግር የነጻ አገልግሎቱ ተቋርጦ የቆየ ሲሆን ከሶስት ሳምንታት በፊት ግን በድጋሚ የነጻ አገልግሎቱን መጀምሩ ተሰምቷል::