በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ ተገድለው ተገኘ


የትግራይ ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ ተገድለው ተገኘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:49 0:00

በትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር የኢንቨስትመንት ኮምሽን ኃላፊ ሆነው ሲሰሩ የነበሩ ኢንጂነር እምብዛ ታደሰ ተግድለው መገኘታቸው ጊዚያዊ አስተዳደሩ ገለፀ። ኢንጀነሩ ከአሁን በፊትም በትግርኛ ዘፈን ታዋቂ ነበሩ። ጊዚያዊ አስተዳደሩ ግድያውን አውግዞ መግለጫ አውጥቷል።

XS
SM
MD
LG