በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮሮና በትምህርት ላይ የሚያሳድረው ጫና እንደቀጠለ ነው


ኮሮና በትምህርት ላይ የሚያሳድረው ጫና እንደቀጠለ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:23 0:00

ኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለዘጠኝ ወራት ተዘግተው የቆዩት ትምህርት ቤቶች አሁን በፈረቃ ማስተማር ቢጀምሩም ከትምህርታቸው ርቀው የቆዩት ተማሪዎች ላይ ያሳደረው ጫና ግን እንደቀጠለ መሆኑን ተማሪዎች ይገልፃሉ። በወረርሽኙ ምክንያት የመተዳደሪያ ገቢያቸውን ያጡ ወላጆችም የልጆቻቸውን የትምህርት ወጪ ለመሸፈን በመቸገራቸው አንዳንድ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ሳይመለሱ ቀርተዋል።

XS
SM
MD
LG