በተለያዩ የማህበራዊ ትስስር ገፆች ላይ ስላቅ እና የምፀት ይዘት ያላቸውን የካርቱን ስራዎች በማውጣት የሚታወቀው የካርቱን ስዕል ባለሙያ አለማየሁ ተፈራ ለአመታት የሰራቸውን ስራዎች አሰባስቦ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን የካርቱን ስዕሎች ስብስብ የያዘ መፅሃፍ ከሰሞኑ ለገበያ አቅርቧል። ፈንጠዝያ የተሰኘው ይህ መፅሃፍ ከመቶ ሀምሳ በላይ በሆኑ ገፆቹ ወቅታዊና ነባራዊ የሆኑ የፖለቲካና ማህበራዊ ጉዳዮችን የሚያነሱ የካርቱን ስራዎች የያዘ ሲሆን በተለይ ወቅታዊ የኢትዮጵያን ፖለቲካ ሁኔታ የሚያሳዩ ስብስቦች እንዳሉት አለማየሁ ይናገራል። በዚህ ስራው ዙሪያ ከአለማየሁ ጋር ቆይታ ያደረገችው ስመኝሽ የቆየ ናት።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 04, 2024
በኢትዮጵያ የመሬት ፖሊሲ እና ምላሽ የሚሹ ጥያቄዎች
-
ኤፕሪል 04, 2024
ተፈናቃዮች ለወራት ርዳታ እንዳላገኙ ቢገልጹም መንግሥት “ቅሬታው ተጋኗል” አለ
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ
-
ማርች 08, 2024
ዋስትና የተፈቀደላቸው አቶ በቴ ኡርጌሳ አልተፈቱም