በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች በቦሳሶ


ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች በቦሳሶ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:44 0:00

በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን በፑንትላንድ ሶማሌ ቦሳሶ በሚገኘው የዓለም አቀፍ የስደተኞች ተቋም IOM በኩል ለመመለስ መወሰናቸውን ተሰምቷል፡፡የአሜሪካ ድምጽ እነዚህን ወጣቶችና በኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ የስደተኞች ተቋም IOM ውስጥ የስደተኞች መልሶ ማቋቋም ብሔራዊ መርሃግብር አባል የሆኑትን እከዳር ጤናዬን አነጋግሯል፡፡

XS
SM
MD
LG