No media source currently available
በኮቪድ 19 የተጠቁ እና በጽኑ የታመሙ አፍሪካውያን በሌላው የዓለም ካሉ ታማሚዎች ጋር ሲንጻጸር የመሞት እድላቸው ከፍተኛ መሆኑን የአፍሪካ የኮቪድ 19 ጽኑ ህሙማን ላይ የተደረገ ጥናት አመላከተ፡፡ ጥናቱ ኢትዮጵያን ጨምሮ በአስር የአፍሪካ ሃገራቶች ተካሂዷል፡፡ ይሄ ጥናት በቅርቡ ዘ ላንሴት በተሰኘው የህክምና መጽሄት ላይ ታትሟል፡፡