በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኮቪድ 19 ተጠቅተው ጽኑ ህሙማን ክፍል የገቡ አፍሪካዊያን የመሞት እድላቸው እጅግ ሰፊ ነው - የአፍሪካዊያን ጽኑ ህሙማን ጥናት


በኮቪድ 19 የተጠቁ እና በጽኑ የታመሙ አፍሪካውያን በሌላው የዓለም ካሉ ታማሚዎች ጋር ሲንጻጸር የመሞት እድላቸው ከፍተኛ መሆኑን የአፍሪካ የኮቪድ 19 ጽኑ ህሙማን ላይ የተደረገ ጥናት አመላከተ፡፡ ጥናቱ ኢትዮጵያን ጨምሮ በአስር የአፍሪካ ሃገራቶች ተካሂዷል፡፡ ይሄ ጥናት በቅርቡ ዘ ላንሴት በተሰኘው የህክምና መጽሄት ላይ ታትሟል፡፡

XS
SM
MD
LG