"በአክሱም ባለው የህክምና አቅርቦት እጥረት ሳቢያ የእናቶች ሞት ከእጥፍ በላይ ጨምሯል" የአክሱም ዩኒቨርስቲ ሆስፒታል
የአሜሪካ ድምጿ ሄዘር መርዶክ ዛሬ በአክሱም የተለያዩ ሆስፒታሎችን ጎብኝታለች። ትግራይ ውስጥ ጦርነቱ ከተጀመረ በኋላ በተፈጠረው የህክምና አቅርቦት ችግር ምክንያት ሆስፒታሎች ነፍሰ ጡሮችን ማስተናገድ አለመቻላቸውን እና የእናቶች ሞት በእጥፍ መጨመሩን ለኤደን ገረመው ነግራታለች። በሌላ በኩል ሄዘር ሰሞኑን ወደ ሃውዜን ተጉዛ በነበረ ጊዜ የተመለከተቻቸውን የወል መቃብሮችና ያነጋገራቸውን የከተማዪቱን ሰዎች ሃሳቦች ያካተተችበትን ዘገባ በድምጽ ዘገባ ውስጥ ተካቷል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 07, 2025
ኋይት ሐውስ ስለፕሬዝደንት ትረምፕ የጋዛ ዕቅድ ማብራራያ በመስጠት ላይ ነው
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
አሥራ ሦስት ታጋቾችን ማስለቀቁን የጭልጋ ወረዳ ሰላምና ደኅንነት ጽሕበት ቤት አስታወቀ
-
ፌብሩወሪ 06, 2025
በእነ አቶ ዮሐንስ ቧያሌው መዝግብ ከተከሰሱት ውስጥ የተወሰኑት በፍርድ ቤት ተከራከሩ
-
ፌብሩወሪ 04, 2025
ለጊዜው የተገታው አዲስ ቀረጥ