'ወጣቶችን ከሱስ ህይወት ለመታደግ በነጻ አገልግሎት የሚሰጠው ተቋም ድጋፍን ይሻል' ሲስተር ይርገዱ ሃብቴ
የመጨረሻ ልጃቸው አስከፊ የሆነ የሱስ ሕይወት ገብቶ ከ10 ዓመት በላይ ከባድ ጊዜ አሳልፈዋል፡፡' ልጄ ጠፋ' ብዬ አምላኬን ብዙ ጊዜ አማርሬዋለሁ ይላሉ፡፡ ያ ቀን አልፎ ታዲያ ልጃቸው ከነበረበት ወጥቶ አሁን ጥሩ ደረጃ ላይ ደርሶላቸዋል፡፡ ይሄ የሕይወት ተሞክሯቸው ግን በሱስ የተጎዱ ወጣቶችን እየሰበቡ በማሳረፍ የጤና እና የስነ ልቦና ድጋፍ የሚያገኙበትን አዲስ ሕይወት የእጽ እና የአልክሆል እና የሱሰኝነት ህክምና ማገገሚያ ማዕከልን ወደ መመስረት መርቷቸዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 01, 2022
በኢትዮጵያ ድንበር የተነሳው አለመስማማት ሰፊ ውጥረት ፈጥሯል
-
ጁላይ 01, 2022
የቶሌ ጥቃት ተፈናቃዮች ድጋፍ እየጠየቁ ነው
-
ጁን 30, 2022
በአደራዳሪዎች ጉዳይ የመንግሥትና የህወሓት ውዝግብ
-
ጁን 29, 2022
በደራሼ ምክንያት ባለሥልጣናትና ሌሎችም ታሠሩ