የአሜሪካ ድምፅና አሃዱ ራዲዮና ቴሌቪዥን በመተባበር በመጭው ምርጫ ላይ የሚፎካከሩ የፖለቲካ ፓርቲዎችን ክርክሮች እያስተናገዱ ናቸው። በአሃዱ ቴሌቪዥን ስቱዲዮ በብልፅግና ፓርቲ፤ በኢትዮጵያዊያን ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትኅ፣ በእናት ፓርቲና በነፃነትና እኩልነት ፓርቲ መካከል “የዴሞክራሲ ተቋማት ግንባታና የፖለቲካ ማሻሻያ እርምጃዎች” በሚል ርዕስ የተካሄደውን የምርጫ ክርክር ክፍል አንድን ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 29, 2022
አርባ በመቶ የሚሆኑ አሜሪካውያን የጽንስ ማቋረጥ መብት መቀልበሱን ይቃወማሉ
-
ጁን 29, 2022
በሰላም ድርድር ጉዳይ የተቃዋሚዎች ጥሪና የመንግሥት ምላሽ
-
ጁን 29, 2022
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በሦስት ወንጀሎች ተከሰሰ
-
ጁን 29, 2022
አምስት ሴት የዩንቨስቲ ተማሪዎች የወረቀት ዋጋን የሚቀንስ ግብዓት ፈጠሩ
-
ጁን 29, 2022
ኢትዮጵያዊው ከ30 የዓለም "የሕዋ መሪ ወጣቶች" መሃከል አንዱ ኾኖ ተመረጠ