የአሜሪካ ድምፅና አሃዱ ራዲዮና ቴሌቪዥን በመተባበር በመጭው ምርጫ ላይ የሚፎካከሩ የፖለቲካ ፓርቲዎችን ክርክሮች እያስተናገዱ ናቸው። በአሃዱ ቴሌቪዥን ስቱዲዮ በብልፅግና ፓርቲ፤ በኢትዮጵያዊያን ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትኅ፣ በእናት ፓርቲና በነፃነትና እኩልነት ፓርቲ መካከል “የዴሞክራሲ ተቋማት ግንባታና የፖለቲካ ማሻሻያ እርምጃዎች” በሚል ርዕስ የተካሄደውን የምርጫ ክርክር ክፍል አንድን ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች