በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

63 የሚሆኑ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ ቡድኖች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ግብጽ ያሰረቻቸውን የፖለቲካ እስረኞች እንድትፈታ ጥሪ አቀረቡ


63 የሚሆኑ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ ቡድኖች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ግብጽ በሃገሯ ውስጥ ያሰረቻቸውን የፖለቲካ እስረኞች እንድትፈታ፣ ወገንተኛ ያልሆኑ ተቋማትን እና በሰላማዊ መንገድ ልዩነቶችን የሚያንጸባርቁ አካላትን ማፈኗን እንድታቆም ጥሪ አቀረቡ፡፡ የናይኪ ቺንግን ሪፖርት ኤደን ገረመው ታቀርበዋለች፡፡

XS
SM
MD
LG