በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮቪድ-19 ክትባት በትግራይ ክልል


የኮቪድ-19 ክትባት በትግራይ ክልል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:02 0:00

መቀሌ ከተማ ከባለፈው መጋቢት ወር መጨረሻ ጀምሮ የኮሮናቫይረስ ምርመራ ካደረጉ ሰዎች 37 በመቶ ቫይረሱ እንደተገኘባቸው የትግራይ ክልል ጤና ቢሮ ገልጿል። ቢሮው በከተማው እስከ አሁን ለ23ሺህ ሰዎች የቫይረሱ ክትባት እንደተሰጠ አስታውቋል። ምርመራውና ክትባቱ በክልሉ ሌሎች ከተሞች ለማካሄድ ማቀዱ ነው የገለፀው።

XS
SM
MD
LG