በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደቡብ ውስጥ የፖሊስና የፀጥታ አባላት ተገደሉ


ደቡብ ውስጥ የፖሊስና የፀጥታ አባላት ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:20 0:00

በደቡብ ክልል በቤንች ሸኮ ዞን የሸኮ ወረዳ “የሸፈቱ” ያሏቸው የታጠቁ ኃይሎች ስምንት የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች መግደላቸውን የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አለማየሁ ባውዴ ገለጹ።

XS
SM
MD
LG