በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምዕራብ ወለጋ አንድ ባለሥልጣንና ረዳቶቻቸው ተገደሉ


የምዕራብ ወለጋ ዞን የትራንስፖርት ፅህፈት ቤት ኃላፊ በታጣቂዎች መገደላቸውን የዞኑ አስተዳዳሪ አስታወቁ።

አስተዳዳሪው አቶ ኤልያስ ኡመታ እንዳሉት ከኃላፊው ጋር የነበሩ ሌሎች አራት ሰዎችም በዚሁ ጥቃት ባለፈው ቅዳሜ ተገድለዋል።

ከግድያው ጋር ተያይዞ በቁጥጥር ስር የዋለ ባይኖርም ጥቆማ በመስጠት የተጠረጠሩ አምስት ግለሰቦች ግን በፖሊስ መያዛቸውን አስተዳዳሪው ጠቁመዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

በምዕራብ ወለጋ አንድ ባለሥልጣንና ረዳቶቻቸው ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:11 0:00


XS
SM
MD
LG