በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሴት ምርጫ ተሳታፊዎች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን መጠቆሚያ ነጻ የስልክ መስመር ይፋ ተደረገ


በሴት ምርጫ ተሳታፊዎች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን መጠቆሚያ ነጻ የስልክ መስመር ይፋ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:31 0:00

የኢትዮጵያ የሕግ ባለሞያ ሴቶች ማኅበር ኢውላ ባለፈው ሳምንት ከምርጫ ጋር ተያይዞ በሴት መራጮች፣ አስመራጮች፣ ጋዜጠኞች፣ ታዛቢዎች ላይ ሊፈጠሩ የሚችሉ አካላዊና ስነልቦናዊ ጥቃቶችም ሆኑ ትንኮሳዎችን ሴቶች በነጻ በመደወል ምክር ሊያገኙበት ወይም ሊጠቁሙ የሚችሉበት ነጻ የስልክ መስመር ይፋ አድረጓል፡፡

XS
SM
MD
LG