ኮሮና ቫይረስና የፖለቲካ አለመረጋጋት ከፍተኛ ውጥረት ውስጥ የከተቱት የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ውስጥ የሚሰሩ ጋዜጠኞች ከሚደርስባቸው ጫና በተጨማሪ ሴት ጋዜጠኞች በስራ ቦታቸው መድሎ፣ ለሀላፊነት አለመታጨት፣ የፆታ ትንኮሳና በተለይ ከቅርብ ግዜ ወዲህ በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች አማካኝነት ፆታቸውን መሰረት ያደረገ ጥቃት እንደሚደርስባቸው ይናገራሉ። ስመኝሽ የቆየ ሴት ጋዜጠኞች በስራቸው ውስጥ የሚያጋጥሟቸውን ዘርፈ ብዙ ችግሮች እንዴት ይቋቋሟቸዋል ስትል በአሻም ቲቪ ረዳት አዘጋጅ ከሆነችው ካሳዬ ዳምጤ ጋር ቆይታ አድርጋለች።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 23, 2023
ዘሪሁን አስፋው የስነ ጽሁፍ ሊቅ
-
ማርች 20, 2023
የራያ የማንነት ጥያቄ ምላሽ ያግኝ የሚል ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ
-
ማርች 03, 2023
በዋስ እንዲለቀቁ የተወሰነላቸው ወንጌላዊ ቢኒያም ከእስር አልተፈቱም
-
ማርች 02, 2023
የደህንነት ባለሞያዎች በአፍሪካ ስለተስፋፋው የጽንፈኝነት ጥቃት መከሩ
-
ማርች 02, 2023
"የተባበር በርታ መኖሪያ መንደር" ክፍለ ከተማውን በአጥፊነት ከሠሠ