በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ሚዲያ በሴት ጋዜጠኞች ዓይን ሲቃኝ


የኢትዮጵያ ሚዲያ በሴት ጋዜጠኞች ዓይን ሲቃኝ
please wait

No media source currently available

0:00 0:16:58 0:00

ኮሮና ቫይረስና የፖለቲካ አለመረጋጋት ከፍተኛ ውጥረት ውስጥ የከተቱት የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ውስጥ የሚሰሩ ጋዜጠኞች ከሚደርስባቸው ጫና በተጨማሪ ሴት ጋዜጠኞች በስራ ቦታቸው መድሎ፣ ለሀላፊነት አለመታጨት፣ የፆታ ትንኮሳና በተለይ ከቅርብ ግዜ ወዲህ በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች አማካኝነት ፆታቸውን መሰረት ያደረገ ጥቃት እንደሚደርስባቸው ይናገራሉ። ስመኝሽ የቆየ ሴት ጋዜጠኞች በስራቸው ውስጥ የሚያጋጥሟቸውን ዘርፈ ብዙ ችግሮች እንዴት ይቋቋሟቸዋል ስትል በአሻም ቲቪ ረዳት አዘጋጅ ከሆነችው ካሳዬ ዳምጤ ጋር ቆይታ አድርጋለች።

XS
SM
MD
LG