No media source currently available
አስሮ ባስ ኢትዮጵያ ታዳጊ ወጣቶች ከፈጠራ ባለሞያዎች፣ የጠፈር ምሁራን፣ አርቲስቶች ጋር የሚተዋወቁበት ዕድል የፈጠረ የጉዞ መርሃግብር ነው፡፡ ኤደን ገረመው ከመስራቹ ያብባል ታደሰ ጋር ያደረገችው ቆይታ እንዲህ ይደመጣል፡፡