በኢትዮጵያ የኮቪድ 19 ክትባት የተከተቡ ሰዎች ምን ይላሉ?
ኢትዮጵያ የካቲት 28 2013 ዓ.ም 2.2 የአስትራዜኒካ ክትባት በመጋቢት አጋማሽ ደግሞ 300,000 የሳይኖፋርም ክትባቶችን ያገኘች ሲሆን የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት መሰጠት ሂደትም ጀምራለች፡፡ በሃገሪቱ ያለው የክትባት አሰጣጥ ሂደት ምን ይመስላል? የኅብረተስቡስ ግንዛቤ ስትል ኤደን ገረመው በጤና ሚኒስቴር የሚኒስትር አማካሪ እና የብሔራዊ የክትባት አስተባባሪ የሆኑትን ዶ/ር ሙሉቀን ዮሃንስ፣ ክትባቱን የወሰዱ ሰዎችን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 19, 2024
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 18, 2024
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 17, 2024
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 16, 2024
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 15, 2024
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 14, 2024
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ