በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምርጫ ቦርድ የመራጮች ምዝገባ አራዘመ


ወ/ሪት ሶሊያና ሽመልስ
ወ/ሪት ሶሊያና ሽመልስ

ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ በአብዛኞቹ ክልሎችና ሁለቱ የከተማ አስተዳደሮች የመራጮች ምዝገባን አራዘመ። ቦርዱ ግጭት በነበረባቸው የተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎችም በመንግሥት የጸጥታ ድጋፍ ታግዞ በዛሬው ዕለት ምዝገባ መጀመሩን አስታውቋል።

ከሦስት ቀን በፊት በተሰበሰበ አሃዝ እስካሁን ለ6ኛው ብሔራዊ ምርጫ 28.7 ሚሊዮን መራጮች መመዝገባቸው ይፋ ሆኗል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

ምርጫ ቦርድ የመራጮች ምዝገባ አራዘመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:43 0:00


XS
SM
MD
LG