በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ድሬዳዋ ውስጥ በዝናብ ምክንያት ሰዎች ሞቱ


ድሬዳዋ
ድሬዳዋ

በድሬዳዋ ቀጣይ ቀናት ከባድ ዝናብ ስለሚኖር ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ጥሪ ቀረበ።

በትናንትናው ዕለት በጣለው ዝናብ የአንድ ድርጅት ግንብ ፈርሶ ሦስት ቤቶች ውስጥ የነበሩ 9 ሰዎችን ገድሏል። አስተዳደሩ ለተመሳሳይ ጉዳት ተጋላጭ ናቸው ያላቸውን 22 አባዎራዎች ከአካባቢው አንስቶ በጊዜያዊ መጠለያ ማስፈሩንና የዕለት ደራሽ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን የአስተዳደሩ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አስታውቋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

ድሬዳዋ ውስጥ በዝናብ ምክንያት ሰዎች ሞቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:07 0:00


XS
SM
MD
LG