በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሀረሪ ምርጫ ጉዳይ ፍ/ቤት ወሰነ


በሀረሪ ምርጫ ጉዳይ ፍ/ቤት ወሰነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:14 0:00

ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ከሀረሪ ክልል ውጪ የሚኖሩ የሀረሪ ብሔረሰብ ተወላጆች በሀረሪ ክልል ምርጫ መሳተፋቸው ህጋዊ መሰረት የለውም ሲል ያስተላለፈውን ውሳኔ በጠቅላይ ፍርድቤት የምርጫ ሂደትና ውጤትን የሚያየው ይግባኝ ሰሚ ችሎት ውድቅ እንዳደረገው የሀረሪ ብሔራዊ ጉባዔ አስታወቀ። የምርጫ ቦርድ በጉዳዩ ላይ አስተያየት ከመስተት ተቆጥቧል።

XS
SM
MD
LG