No media source currently available
ሳልሳይ ወያነ ትግራይ ታስረው የነበሩ ሁለት የፓርቲው አመራሮች እንደተፈቱ ገለፀ። የፓርቲው ምክትል ሊቀመንበር አቶ አሉላ ሃይሉ እና የፋይናንስ ኃላፊ አቶ ካሕሳይ ሃይሉ አርብ አመሻሽ እንደተፈቱ ተነግሯል።