በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሳልሳይ ወያነ ትግራይ ፓርቲ አመራሮች ከእስር ተፈቱ


የሳልሳይ ወያነ ትግራይ ፓርቲ አመራሮች ከእስር ተፈቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:21 0:00

ሳልሳይ ወያነ ትግራይ ታስረው የነበሩ ሁለት የፓርቲው አመራሮች እንደተፈቱ ገለፀ። የፓርቲው ምክትል ሊቀመንበር አቶ አሉላ ሃይሉ እና የፋይናንስ ኃላፊ አቶ ካሕሳይ ሃይሉ አርብ አመሻሽ እንደተፈቱ ተነግሯል።

XS
SM
MD
LG