በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለሰሜን ሸዋ ተፈናቃዮች እርዳታ እየደረሰ ነው


ለሰሜን ሸዋ ተፈናቃዮች እርዳታ እየደረሰ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:47 0:00

የፌዴራል የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ሰሞኑን በሰሜን ሸዋ ዞን በተፈጠረው ግጭት ለተፈናቀሉት የነፍስ ደራሽ እርዳታ መስጠቱን ኮሚሽኑ አስታወቀ። በክልሉ 11 ዞኖች ከሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የተፈናቀሉ ከ600ሺ በላይ ተፈናቃዮች ይገኛሉ ያለው ኮሚሽኑ ለሁሉም ድጋፍ እያደረግኩ ነው ብሏል።

XS
SM
MD
LG