በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚሩ ስለምርጫው ይናገራሉ


ጠ/ሚሩ ስለምርጫው ይናገራሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:20 0:00
የውጭ ኃይሎች ለእነሱ ታዛዥ የሆነ መንግሥት በኢትዮጵያ ለማቋቋም እየሠሩ ናቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ።
ኢትዮጵያ ውስጥ ማንም ሰውየመንግሥት ሥልጣን የሚይዘው በምርጫ ብቻ እንደሆነም አሳሰቡ። በሚቀጥለው ሳምንት በክልሎች የሚከናወነው የምርጫ ዝግጅት ሥራ የተሻለ ምርጫ ለማካሄድ ወሳኝ መሆኑን አስታወቁ።
XS
SM
MD
LG